ወላይታ ልማት ማህበር በFarms for the Future ፕሮጀክት ለአርሶ አደሮች በአትክልትና ፍራፍሬ ምርት እና በድህረ ምርት አያያዝ ላይ የንድፈ ሃሳብና የተግባር ስልጠና ሰጠ
ወላይታ ልማት ማህበር ከጣሊያን መንግስት ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ከCEFA ጋር በመተባበር በሚተገብረው Farms for the Future ፕሮጀክት አማካኝነት በኪንዶ ዲዳዬ ወረዳ ለአርሶ አደሮች በአትክልትና ፍራፍሬ ምርትና አስተዳደር እንዲሁም በድህረ ምርት አያያዝና አስተዳደር ዙሪያ የንድፈ ሃሳብና የተግባር ስልጠና ሰጥቷል። በስልጠናው መልዕክት ያስተላለፉት የኪንዶ ዲዳዬ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ዋኬ ወላይታ ልማት ማህበር […]











