በኬንያ የወላይታ ልማት ማህበር ቅርንጫፍ ተመሰረተ።

በዛሬዉ ዕለት በኬንያ የሚኖሩ ከ500 በላይ የወላይታ ተወላጆችና ወዳጆች በአንድነት ተሰብስበው የወላይታ ልማት ማህበር ኬንያ ቅርንጫፍ በይፋ አቋቁመዋል። የቅርጫፉ ምስረታ የተካሄደዉ በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሲሆን ቅርንጫፉን ለአንድ ዓመት የሚያስተባብሩ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ተመርጠዋል፤ በመተዳደሪያ ደንብ ላይ ዉይይት ተደርጎም ጸድቋል። በምስረታዉ ስነ-ስርዓት በኬንያ የኢፌዴሪ አምባሳደር ክቡር አምባሳደር ባጫ ደበሌ እና የሚስዮኑ ምክትል መሪ አምባሳደር ደመቀ […]

በኬንያ የወላይታ ልማት ማህበር ቅርንጫፍ ተመሰረተ። Read More »

ወላይታ ልማት ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር የቴሌ አጭር መልዕክትና ቴሌብር አካዉንት የልዩ ገቢ ማሰባሰቢያ አማራጮችን አስተዋወቀ።

‎ልማት ማህበሩ በወላይታ የሚተገብራቸዉን የልማት ተግባራት ለማከናወን የልዩ ገቢ ማሰባሰቢያ መርሀግብር አዘጋጅቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ከማሰባሰቢያ ስልቶች ዋና ዋና የሆኑት የአጭር መልዕክት ቁጥርና ቴሌብር አካዉንት ይገኛሉ። ‎ማህበሩ በዛሬዉ ዕለት እነዚህን የገቢ ማሰባሰቢያ ስልቶችን በይፋ አስተዋዉቋል። የወላይታ ልማት ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አበባየሁ ቶራ አጭር መልዕክት ቁጥሩንና ቴሌብር አካዉንት አጠቃቀሙን አስተዋዉቀዉ በአማራጮቹ ሁሉም የህብረተሰብ

ወላይታ ልማት ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር የቴሌ አጭር መልዕክትና ቴሌብር አካዉንት የልዩ ገቢ ማሰባሰቢያ አማራጮችን አስተዋወቀ። Read More »

Wolaita Liqa School Alumni Celebrate Continued Excellence in Medical Education

‎Wolaita Development Association (WODA) is marking a significant achievement as 20 alumni from the prestigious Wolaita Liqa School prepare to graduate from Hawassa College of Health and Medical Sciences on March 22, 2026. This group includes 15 medical doctors and five health science professionals, following closely on the heels of ten other Wolaita Liqa alumni

Wolaita Liqa School Alumni Celebrate Continued Excellence in Medical Education Read More »

ለአርሶ አደሮች የምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ድጋፍ ተደረገ።

ወላይታ ልማት ማህበር ከጣሊያን መንግስት (Italian Presidency Council of Ministers) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የአርሶ አደሮችን ኑሮ በዘላቂነት ለማሻሻል የሚያስችል የግብርና ግብዓቶች ድጋፍ አደረገ። ‎ማህበሩ ድጋፉን ያደረገዉ Farms for the Future ፕሮጀክት በኩል CEFA-ETS ከተሰኘ ግብረ-ሰናይ ድርጅት ጋር በመሆን በዞኑ ሁለት ወረዳዎች ለሚገኙ አርሶ አደሮች ነዉ። ድጋፉ በኪንዶ ዲዳዬ እና በሁምቦ ወረዳዎች የሚገኙ 200 አርሶ አደሮች

ለአርሶ አደሮች የምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ድጋፍ ተደረገ። Read More »

ማህበሩ በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረገ።

ወላይታ ልማት ማህበር በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ ማዞ ዶይሳ ቀበሌ በመሬት መንሸራተትና በጎርፍ አደጋ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች የ4 መቶ ሺህ ብር ድጋፍ አድርጓል። ‎​​የጋሞ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የስራና ክህሎት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሀኪሜ አየለ ወላይታ ልማት ማህበር በችግር ወቅት በአካል ተገኝቶ ላሳየዉ ወንድማዊ አጋርነትና ላደረገዉ የገንዘብ ድጋፍ እንዲሁም ላቀረበዉ ማጽናኛ በራሳቸዉና በዞኑ ሕዝብ ስም

ማህበሩ በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረገ። Read More »

Wolaitta Development Association Reviews 2025 Achievements and Sets 2026 Resource Mobilization Plan

The Resource Mobilization Officers of Wolaitta Development Association (WODA) held a consultative meeting with the Association’s Chief Executive Officer, Dr. Abebayehu Tora; the Deputy CEO for Administration and Development, Dr. Wondimu Woldie; and the Deputy CEO for Membership Development and Programs, Mrs. Elisabet Asfaw, to review organizational performance. The discussion focused on the evaluation of

Wolaitta Development Association Reviews 2025 Achievements and Sets 2026 Resource Mobilization Plan Read More »

Wolaitta Development Association and MOENCO Ethiopia Forge Partnership to Strengthen Sustainable After-Sales Support

Wolaitta Development Association (WODA) has officially entered into partnership with MOENCO Ethiopia to strengthen long-term cooperation and establish a sustainable after-sales support system for heavy-duty machines and tractors. Speaking at the partnership engagement, WODA Chief Executive Officer, Dr. Abebayehu Tora, stated that the collaboration is designed to improve operational efficiency, equipment reliability, and service sustainability

Wolaitta Development Association and MOENCO Ethiopia Forge Partnership to Strengthen Sustainable After-Sales Support Read More »

Wolaita Development Association Empowers Facilitators with Refresher Training for Accelerated Learning

In a strategic move to boost educational access for out-of-school children, a comprehensive refresher training for Accelerated Learning Program (ALP) facilitators was recently conducted.The program specifically targeted facilitators from three districts, namely Arek town, Bayra Koysha, and Damot Gale districts, focusing on teaching-learning methodologies designed to condense curriculum without compromising quality.The training comes at a critical time as

Wolaita Development Association Empowers Facilitators with Refresher Training for Accelerated Learning Read More »

የማህበሩ 25ኛ ዓመት የአባላት መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነዉ

የጉባኤውን መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግሥት ዋና ተጠሪ እና የወላይታ ልማት ማህበር ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ገብረመስቀል ጫላ እንደተናገሩት ወላይታ ማንነቱን ጠብቆ የኖረ፤ የዳበረና ተዝቆ የማያልቅ ባህል ያለው ህዝብ ነው። የወላይታ ህዝብ እንግዳ ተቀባይ፣ በመቻቻልና በመከባበር ከሌላው ጋር አብሮ የሚኖር ድንቅ እሴቶች ባለቤት ነው። የዘመኑ ትውልድ የአባቶችን ጠንካራ የሥራ ባህልን፣ ጀግንነትን፣ አብሮነትን

የማህበሩ 25ኛ ዓመት የአባላት መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነዉ Read More »

በእውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ በመስራት ግብርናን ለማዘመን የሚያስችል ውይይት ተደረገ፡፡

ወላይታ ልማት ማህበር በዞኑ በሚያከናውናቸው የልማት ስራዎች ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ ዘመናዊ አሰራሮችን በመተግበር የእውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግ ይሰራል፡፡ ማህበሩ ባሳለፍነው ዓመት ከወላይታ ዞን አስተዳደርና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን ይህንን የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራን ለማሳደግ የስራ መሪዎች በሀገረ አየርላንድ ልምድ እንዲቀስሙ ማድረጉ የሚታወስ ነው፡፡ በዚህም ወቅት የስራ መሪዎቹ የተለያዩ ኩባንያዎችን የጎበኙ ሲሆን የትራክተር ማምረቻ ፋብሪካ ተጠቃሽ

በእውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ በመስራት ግብርናን ለማዘመን የሚያስችል ውይይት ተደረገ፡፡ Read More »