ተቋማትን በማጠናከርና በማስቀጠል ረገድ ሁሉም ሰራተኞች ድርሻ እንዳላቸው ተገለጸ፡፡
ወላይታ ልማት ማህበር ላለፉት 25 ዓመታት በሰራተኞች ቁርጠኝነትና በጠንካራ አመራር በህዝቡ ውስጥ ገብቶ በመስራት ሰፊና ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ዘርፈ ብዙ የልማት ተግባራትን እያከናወነ እንደቆየ ይታወቃል፡፡ ማህበሩ እነዚህን ተግባራት ለማስፋፋትና ይበልጥ ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የተለያዩ የሪፎርም ስራዎችን እየሰራ ቆይቶ የበላይ አመራር ለውጥ በማድረግ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ በዛሬው ዕለት አዲስ የተመደቡ አመራሮች ከወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤቶች ሰራተኞች […]
ተቋማትን በማጠናከርና በማስቀጠል ረገድ ሁሉም ሰራተኞች ድርሻ እንዳላቸው ተገለጸ፡፡ Read More »











