ማህበሩ ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች የቤት ኪዳን ቆርቆሮ እና ሚስማር ድጋፍ አበረከተ፡፡
ወላይታ ልማት ማህበር ከተቋቋመለት ዋንኛው ዓላማ አንዱ የበጎ አድራጎት ስራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ከምስረታውም ጀምሮ በበጎ ስራ የሚታወቀው ይህ ማህበር መንግስት በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚያደርገውን ጥረት ለማገዝ በዛሬው ዕለት በኪንዶ ኮይሻ እና ኪንዶ ዲዳዬ ወረዳዎች ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ለቤት መስሪያ የሚሆን የቤት ኪዳን ቆርቆሮ እና ሚስማር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን ለወረዳዎቹ አመራሮችና አቅመ ደካማ ቤተሰቦች በስፍራው […]
ማህበሩ ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች የቤት ኪዳን ቆርቆሮ እና ሚስማር ድጋፍ አበረከተ፡፡ Read More »










