ማህበሩ ከየትኛዉም ጊዜ ይልቅ የአባላት ድጋፍ እንደሚያስፈልገዉ ተነገረ።
በወላይታ ልማት የጠበላ ከተማ ቅርንጫፍ አባላት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በዛሬዉ ዕለት ተካሂዷል ።በጉባኤው የከተማዉ የልማት ማህበሩ አባላት የተገኙ ሲሆን የማህበሩና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2024 እ.አ.አ ክንዉን ሪፖርትና የ2025 ዕቅድ በዝርዝር ቀርበዉ ዉይይት ተደርጎባቸዉ ጸድቀዋል።ጉባኤዉን በንግግር የከፈቱት የጠበላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እጩ ዶ/ር ታረቀኝ ገቼረ ማህበሩ በአሁን ጊዜ ከማንኛውም ጊዜ ይልቅ የአባላት ድጋፍ ይሻል በማለት ማህበሩን ማጠናከር […]
ማህበሩ ከየትኛዉም ጊዜ ይልቅ የአባላት ድጋፍ እንደሚያስፈልገዉ ተነገረ። Read More »











