በ9 ወራት ከ98 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ ሀብት በመሰብሰብ በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡
ወላይታ ልማት ማህበር ከድህነትና ኋላቀርነት የተላቀቀ ወላይታን የማየት ትልሙን ለማሳካት በዞኑ ሁሉም አካባቢዎች የልማት ተግባራትን እያከናወነ ነው፡፡ ማህበሩ በ2024 እ.አ.አ በሰው ሀብት ልማት፣ በዘላቂ የኑሮ ማሻሻያና በተቀናጀ ጤና ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ አቅዶ በመነሳት ላለፉት 9 ወራት የልማት ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቶ አፈጻጸሙን ገምግሟል፡፡ በግምገማው ማህበሩ በዓመቱ በ9 ወራት ከ98 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ ሀብት በመሰብሰብ የልማት […]
በ9 ወራት ከ98 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ ሀብት በመሰብሰብ በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡ Read More »











