ማህበሩ ከGIZ ሰባት ሚሊዮን ብር የሚጠጋ የእርሻ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገለት፡፡
ወላይታ ልማት ማህበር በዘላቂነት የማህበረሰቡን ኑሮ ለማሻሻል በያዘው ዕቀድ በዞኑ ውስጥ ያሉ አርሶ አደሮች ዘመናዊ የግብርና አስተራረስ እንዲለማመዱ ከተለያዩ ግብረሰናይ ደርጅቶች ጋር በመተባበር ይሰራል፡፡ ማህበሩ የመስኖ እርሻንና የንብ ማነብ ስራን ለማዘመን፣ የወተት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ወዘተ… ስራዎችን በመስራት አያለ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ እንዳደረገና እያደረገ እንደቆየ ይታወቃል፡፡ ልማት ማህበሩ በዚሁ ዘርፍ በሚያደርገው ርብርብ GIZ የተሰኘ የጀርመን […]
ማህበሩ ከGIZ ሰባት ሚሊዮን ብር የሚጠጋ የእርሻ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገለት፡፡ Read More »











