ማህበሩ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከሚገኙ የፌዴራልና ክልል ተቋማት እንዲሁም የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጋር በልማት ዙሪያ ዉይይት አካሄደ።
ማህበሩ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከሚገኙ የፌዴራልና ክልል ተቋማት እንዲሁም የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጋር በልማት ዙሪያ ዉይይት አካሄደ። በዉይይት መድረኩ ልማት ማህበሩ የአባላትን ቁጥር በማሳደግና የገቢ ማስገኛ ተቋማትን በማጠናከር ከለጋሾች ድጋፍ በመላቀቅ በራሱ እግር መቆም እንዳለበት በአጽንኦት አስተያየት ተሰጥቷል። በተጨማሪም የወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤትን ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑ ተመልክቷል። ዉይይቱን የማህበሩ የበላይ ጠባቂና የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ […]
ማህበሩ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከሚገኙ የፌዴራልና ክልል ተቋማት እንዲሁም የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጋር በልማት ዙሪያ ዉይይት አካሄደ። Read More »