ከጎዳና ለተመለሱ ልጆች ወላጆች የንግድ ስራ መነሻ ካፒታልና ንብረት ተሰጣቸው፡፡
ወላይታ ልማት ማህበር አሜሪካን ሀገር ኮሎራዶ ግዛት ዴንቨር ከተማና አካባቢው ከሚገኙ የወላይታ ተወላጆች ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ ወላይታ ሶዶ ከተማ በመምጣት ኑሮአቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ህጻናትን ወደቤተሰቦቻቸው በመመለስ ማቋቋሙ ይታወቃል፡፡ ማህበሩ እነዚህን ህጻናት በማቋቋምና በዘላቂነት የልጆቹን ቤተሰብ ኑሮ ለማሻሻል በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሆነ የሚታወስ ሲሆን ለልጆቹ የትምርት ቁሳቁስ፣ ቀለብ፣ የጤና መድህን ሽፋንና ሌሎች […]
ከጎዳና ለተመለሱ ልጆች ወላጆች የንግድ ስራ መነሻ ካፒታልና ንብረት ተሰጣቸው፡፡ Read More »











