ጠቅላላ ጉባኤው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገብረመስቀል ጫላን የማህበሩ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ መርጧል።
ጠቅላላ ጉባኤው የወላይታ ልማት ማህበርን የሚመሩ ቦርድ አመራሮች ምርጫ በማካሄድ ተጠናቅቋል። ጠቅላላ ጉባኤው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገብረመስቀል ጫላን የማህበሩ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ የመረጠ ሲሆን ሰብሳቢውም ለጉባኤው የሥራ መመሪያ አስተላልፈዋል። የልማት ማህበሩን የሚመሩ የአመራር ቦርድ አባላት:- 1. የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገ/መስቀል ጫላ የወላይታ ልማት ማህበር የቦርድ […]
ጠቅላላ ጉባኤው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገብረመስቀል ጫላን የማህበሩ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ መርጧል። Read More »











