የኢትዮ- ቻይና ወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ከወላይታ ልማት ማህበር ጋር በጋራ ለመሰራት የሚያስችል ስምምነትን ተፈራረሙ።
የኢትዮ- ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ከወላይታ ልማት ማህበር ጋር በተለያዩ ስራዎችን በጋራ ለመሰራት ተፈራርሟል። የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪና የልማት ማህበሩ የበላይ ጠበቃ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ ኢትዮጵያና ቻይና ለረጅም ዘመናት የቆየ ግንኙነት ያላቸው ሀገር መሆናቸውን ገልፀዋል። ወላይታ ምቹ የአየር፣ የውሃ አማራጮች፣ ሰፋፊ የለም መሬቶች እና የተማሩ ዜጎች የሚኖሩበት አከባቢ መሆኑንም ገልጸዋል። የኢትዮ- ቻይና ወዳጅነትና ትብብር […]
የኢትዮ- ቻይና ወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ከወላይታ ልማት ማህበር ጋር በጋራ ለመሰራት የሚያስችል ስምምነትን ተፈራረሙ። Read More »











