ማህበሩ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ የኮምፒውተርና ሰርቨር ድጋፍ አገኘ፡፡
ወላይታ ልማት ማህበር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳደግ ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ጋር በትብብር እንደሚሰራ ይታወቃል፡፡ ማህበሩ በትብብር ከሚሰራቸው ተቋማት አንዱ የሆነውና ከዚህ በፊት ከማህበሩ ጋር በመሆን በዞኑ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ትምህርትን ለማስፋፋት የራሱን ድርሻ እያበበረከተ የቆየ ET-LEARNS የተሰኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ ኮምፒውተሮችና ሰርቨር ለልማት ማህበሩ አበርክቷል፡፡ ድጋፉ 310 ክሮም ቡክ […]
ማህበሩ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ የኮምፒውተርና ሰርቨር ድጋፍ አገኘ፡፡ Read More »











