የወላይታ ሊቃ ተማሪ የነበሩ አርባ ሶስት ሐኪሞች መመረቃቸዉ ተገለጸ !!
September 26,2022 ከዛሬ ሰባት አመት በፊት ወላይታ ሊቃ ተማሪ የነበሩ ሴት 08 ወንድ 35 በድምሩ 43 (አርባ ሶስት) ዶክተሮች ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸዉን አጠናቅቀዉ መመረቃቸዉን ወላይታ ልማት ማህበር ገለጸ፡፡ የወላይታ ሊቃ ት/ቤት በ2013ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዉጤትም በአገር ደረጃ አንደኛ መሆኑ ና ሊቃ ት/ቤት ከተመሰረተ እስ ከ አሁን ድረስ ዉጤታማ የመሆኑ ሚስጥር ወላይታ ልማት ማህበር […]
የወላይታ ሊቃ ተማሪ የነበሩ አርባ ሶስት ሐኪሞች መመረቃቸዉ ተገለጸ !! Read More »



