የዳግም ትምህርት ዕድል ፕሮጀክት ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሄደ፡፡
የወላይታ ልማት ማህበር ከሉሚኖስ ፈንድ (Luminos Fund) በሚያገኘው የገንዘብ ድጋፍ በዞኑ ውስጥ በሚገኙ ሶስት ወረዳዎች በ2017 የትምህርት ዘመን የሚተገብረውን የዳግም ትምህርት ዕድል (Second Chance Education) ፕሮጀክት የወረዳዎቹ ትምህርት አመራሮች በተገኙበት አስተዋወውቋል፡፡ ማህበሩ ፕሮጀክቱን በ2017 የትምህርት ዘመን በዳሞት ጋሌ፣ ቦሎሶ ሶሬ እና ባይራ ኮይሻ ወረዳዎች ይተገብራል፡፡ በዛሬው ዕለት ከወረዳዎቹ ለተወጣጡ የትምህርት አመራሮች ስለፕሮጀክቱ አተገባበር የፕሮጀክቱ አስተባባሪ […]
የዳግም ትምህርት ዕድል ፕሮጀክት ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሄደ፡፡ Read More »











