ማህበሩ በወላይታ ሊቃ ት/ቤት ባለአንድ ብሎክ የመማሪያ ህንጻ ግንባታ አስጀመረ፡፡
ወላይታ ልማት ማህበር በሀገር አንዲሁም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ስመጥር እና ተወዳዳሪ ተማሪዎችን በማፋራት የሚታወቀውን ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤትን ለማጠናከርና ለማስፋፋት በያዘው ዕቅድ ባሳለፍነው ዓመት የሀብት ማሰባበሰቢያ መርሀ ግብር በመንደፍ የተለያዩ አካላትን በማሳተፍ ሀብት ማሰባበሰቡ ይተወቃል፡፡ ለትምህርት ቤቱ ማስፋፊያና ማጠናከሪያ ድጋፍ ለማድረግ በወቅቱ ቃል ከገቡ ባለሀብቶች መካከል ሀጂ ሙስጠፋ አወል (የሙለጌ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ባለቤት) እና ቤተሰቡ አንዱ […]
ማህበሩ በወላይታ ሊቃ ት/ቤት ባለአንድ ብሎክ የመማሪያ ህንጻ ግንባታ አስጀመረ፡፡ Read More »











