የማህበሩ 25ኛ ዓመት የአባላት መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነዉ
የጉባኤውን መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግሥት ዋና ተጠሪ እና የወላይታ ልማት ማህበር ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ገብረመስቀል ጫላ እንደተናገሩት ወላይታ ማንነቱን ጠብቆ የኖረ፤ የዳበረና ተዝቆ የማያልቅ ባህል ያለው ህዝብ ነው። የወላይታ ህዝብ እንግዳ ተቀባይ፣ በመቻቻልና በመከባበር ከሌላው ጋር አብሮ የሚኖር ድንቅ እሴቶች ባለቤት ነው። የዘመኑ ትውልድ የአባቶችን ጠንካራ የሥራ ባህልን፣ ጀግንነትን፣ አብሮነትን […]
የማህበሩ 25ኛ ዓመት የአባላት መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነዉ Read More »











